• markabfcu@gmail.com
  • +251 918 -08-2626 / +251 918 -61-7271

መርከብ ሁለገብ  የገበሬዎች ኅብረት ስራ ማህበራት ዩኒየን ኃ.የተ. በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ባ/ዳር ከተማ ቀበሌ 15 የሚገኝ የአርሶ አደር ተቋም ነወ።

የተቋሙ ራዕይ

  • በ2030 ዓ.ም በስራ ክልሉ ዉስጥ ያሉ አባል አርሶ አደሮችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ህይወት በልፅጎ ማየት

 ተልዕኮ

  • የግብዓት አቅርቦትን በማረጋገጥ የተመረተዉን ሰብል በአግሮ ፐሮሰሲንግ በማቀነባበር ለገበያ ማቅረብ እንዲሁም ቴክኖሎጂን በመጠቀም የአባላቱን ገቢ ማሳደግ

 

ዓላማዎች

  • የአባላትን ምርት በመረከብና እሴት በመጨመር በሀገር ዉስጥ ገበያ አምራች ዋጋ እንዲያገኙ ማድረግ
  • የኢንዱስትሪ ምርት በጅምላ ለአባል አርሶ አደሮች በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ።
  • ለአባል አርሶ አደሮች በአነስተኛ ኪራይ የመካናይዜሽን አገልግሎቶችን መስጠት።
  • የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን ለአርሶ አደሮች ተደራሽ ማድረግ።
  • ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለህብረተሰቡ
  1. በጤና
  2. በትምህርት
  3. በንፁህ መጠጥ  ዉሀ
  • ትምህርትና ስልጠና ለአባላት መስጠት።
  • አካባቢንና የተፈጥሮ ሃብቶችን መንከባከብና ማልማት

መርከብ ሁለገብ  የገበሬዎች ኅብረት ስራ ማህብራት ዩኒየን ኃ.የተ. ሲመሰረትና አሁን ያለበት ደረጃ

ዝርዝር መስፈርት ዩኒየኑ ሲመሰረት

 

ዩኒየኑ አሁን የደረሰበት

 

የስራ ክልል

6 ወረዳ

 

11 ወረዳና 7 ከተማ አስተዳደር

 

የአባል ማህበራት ብዛት

   19

     137

 

 

የአባል ብዛት

39,321

3746

43,067

299,784

72,477

372,261

 

የተፈጠረ የስራ ዕድል

 

5

 

124

 

የተሸጠ እጣ መጠን

 

570

 

22,000

 

የተሸጠ እጣ ብር

 

1,140000

 

44,000,000

 

መነሻ ካፒታል ብር

 

1,140,000

 

312,506,885

 

የስራ ዘርፎች

 

   3 ዘርፎች

 

8 ዘርፎች

 

Do you want to get our quality service for your business?